ህግ እና ደንብ
Read

ህግ እና ደንብ

ህግ እና ደንብ አንቀጽ 1 የሰ/ት/ቤቱ ስያሜ እና ባሕሪ 1.1 የሰ/ት/ቤቱ ስያሜና ባህሪ በአጠቃላይ ሰ/ት/ቤት ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ይህ ደንብ ባለበት ሀገርና አጥቢያ ቤተክርስቲያን ስም ​የፊላደልፊያ ደብረ ገነት ቅዱስ አማኑኤል ቤተ-ክርስቲያን አንቀፀ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ​እየተባለ ይጠራል፡፡ ​የተቋቋመበት አላማ በቤተክርስቲያናችን መተዳደሪያ ደንብ (ቃለ ዓዋዲ) መሠረት ሲሆን ወጣቶችን እና... More

Read the publication